HOME
ABOUT US
MISSION AND VISION
ADDRESS OF THE CHURCH
PHOTO GALLERY
ADMINISTRATION
PARISH COUNCIL
CLERGYMEN
CONSTITUTION
SERVICES
SUNDAY WORSHIP
HOLY MATRIMONY
CHRISTENING
PRAYER FOR THE DEAD
SPIRITUAL COUNSELING
MINISTERIAL GROUP
SUNDAY SCHOOL
ASSOCIATION
TEACHINGS
AUDIO AND VIDEOS
ARTICLES
CONTACT US
IN THIS WEBSITE
Sunday School
Membership Form
መጽሐፈ ቅዳሴ
የመዝሙር መጽሐፍ
links
Ethiopian Calendar
Amharic Bible
King James Version
እንኳን ደኅና መጡ!! የደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በኦሪገን ስቴት በፖርትላንድ ከተማ የሚገኝ ሲሆን ዓላማውም በፖርትላንድ ከተማና በአካባቢው ለሚገኙ ምዕመናን የክርስቶስን የመንግሥት ወንጌል መስበክና ቀጥተኛውን የኦርቶዶክስ አስተምሕሮ ማሳወቅ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕግና ሥርዓት ጠብቆ የአምልኮት፣ የምክር አገልግሎትና ሌሎች መንፈሳዊ የአገልግሎቶች ዓይነቶችን ለምዕመናንና ለወጣቶች ማበረከት ነው። እንዲሁም ሕጻናት ቋንቋና መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት ያደረገ ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እንዲማሩ፣ በግዕዝና በአማርኛ እንዲዘምሩ ያደርጋል። ይጎብኙን
WELCOME TO DEBRE TSION ST. MARY ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO CHURCH PORTLAND OREGON
Your browser does not support inline frame
Selah
VISIT ETHIOPIA
ኢትዮጵያን ይወቁ
7715 SE 92nd Ave, Portland, OR 97266
ORTHODOX IS THE TRUE WAY OF LIFE
“He can no longer have God for his Father, who has not the church for his mother.” (St. Cyprian of Carthage.)
Copyright 2009 © Debre Tsion St. Mary E.O.T. Church. All rights reserved.